የአዲሱን ጠ/ሚኒስትር ሹመት በተመለከተ የአሜሪካ ኤምባሲ መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ ፓርላማ የዶ/ር አብይ አህመድን የጠቅላይ ሚኒስትርነት ሹመት የማፅደቁን ዜና በደስታ መቀበሉን ገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5