ኢህአዴግ ዶ/ር አብይን መምረጡ እንዳስደሰታቸው የቀድሞ የፓርላማ አባል ገለፁ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ ዶ/ር አብይ አህመድን በሊቀመንበርነት በመምረጡ መደሰታቸውን አንድ የቀድሞ የፓርላማ አባል ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5