"ወጣቱ መሪ ለውጥ እንዲያመጡ በቂ ጊዜ ሊሰጣቸው፣ ሊታገዙም ይገባል" አቶ ልደቱ አያሌው
Your browser doesn’t support HTML5
አዲሱ የኢህአዴግ ሊቀመንበር ዶ/ር አብይ አህመድ የፊታችን ሰኞ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ከሚያደርጉት ንግግር ብዙ እንደሚጠበቅ፣ የቀድሞ የፓርላማ አባል አቶ ልደቱ አያሌው አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5