በእስር የሚገኙ ሰዎች ያሉበት ሁኔታ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በንፋስ ስልክ ፖሊስ መምሪያ በቁጥጥር ሥር የሚገኙት የእነ እስክንድር ነጋ አያያዝ ከመሻሻል ይልቅ እየተበላሸ እንደሄደ የጎበኟቸው ሰዎች ተናገሩ፡፡