ድምጽ የዋልድባ ገዳም መነኮሳት የፍርድ ቤት ውሎ ማርች 27, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ዓቃቤ ሕግ ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእሥር በሚገኙት ሁለት መነኮሳት ላይ እንዲመሰክሩ ቆጥሬያቸዋለሁ ያላቸውን ምስክሮች ዛሬ ሳያቀርብ ቀረ፡፡