የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ሰማያዊ ፓርቲ የዜጎችን መሰረታዊ የመብት ጥያቄ በማፈን የአገዛዙን ሥርዓት በኃይል ማስቀጠል አይቻልም ሲል መግለጫ አወጣ፡፡