ድምጽ 8 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ማርች 22, 2018 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ በድርቅ፣ በውሃ መጥለቅለቅና በግጭቶች ለተጎዱ 7 ሚሊዮን 880 ሺሕ ዜጎች አስቸኳይ እና የረዥም ጊዜ እርዳታ ለማቅረብ ትችል ዘንድ 1 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር ተማፅናለች።