ኬንያ የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች የምግብና መጠለያ ችግር ገጠማቸው

Your browser doesn’t support HTML5

ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ተሰደው የሚገኙ ተፈናቃዮች ምግብና መጠለያ በማጣት ችግር ላይ መሆናቸውን ተናገሩ። ለተፈናቃዮቹ ዕርዳታ እያደረገ ያለው የኬንያ ቀይ መስቀል በበኩሉ ማምሻውን ባወጣዉ መግለጫ ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ በመሰደድ ላይ ያሉ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ መሆኑን ገልፀዋል።