የዩናይትድ ስቴትስና የሩስያ ባለሥልጣናት የአፍሪካ ሀገሮች ጉብኝት

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉድይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰንና የሩስያው አቻቸው ሰርጌ ላቨሮቭ በቅርቡ በኢትዮጵያ ጀምረው በየቅል ያተኩሩባቸውን የአፍሪካ ሀገሮች ጎብኝተዋል።