ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት መነኮሳት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት ሁለቱ መነኮሳት ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን ከመልበስ እንዳይከለከሉ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡