ድምጽ ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት መነኮሳት ማርች 19, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት ሁለቱ መነኮሳት ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን ከመልበስ እንዳይከለከሉ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡