ኢትዮጵያውያኑ ለተጎዱ ኢትዮጵያውያን የሚያደርጉት እርዳታ

Your browser doesn’t support HTML5

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሀገር ውስጥ ለሚገኙ ለተፈናቀሉና ቤተሰቦቻቸው ለተገደሉባቸው ቤተሰቦች በዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በኩል የሚያደርጉትን እርዳታ በተመለከተ ከሰብሳቢ አቶ ታማኝ በየነና ከትብብሩን አቅም ግንባታ ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ተሾመ ጋራ ውይይት አድርገናል።