የኬንያ ቀይ መስቀል ለኢትዮጵያውያን የሞያሌ ስደተኞች እርዳታ እየሰጠ መሆኑን ገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

ስደተኞቹን የመመዝገብ ሥራው እንዳልተጠናቀቀም አስታውቋል። "አባቴን ቀብሬ ብቻዬን ቁጭ ብያለሁ" የሚለውን አባቱ የተገደለበት ወጣትና "እቤቴ ውስጥ ቁጭ ብዬ በጥይት ተመታሁ"የሚሉ በሆስፒታል ተኝተው በመታከም ላይ የሚገኙ የአምስት ልጆች እናት አነጋግረናል።