ድምጽ ኤርትራ በዘፈቀደ ያሰረቻቸውን ሁሉ እንድትፈታ ተጠየቀ ማርች 14, 2018 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የኤርትራ መንግሥት በዘፈቀደ ያሠራቸውን ሁሉ በአፋጣኝ እንዲለቅቅና ፍትሐዊ ፍርድ የሚያገኙበትን ሁኔታ እንዲያረጋግጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ አሳሰበ።