ኤርትራ በዘፈቀደ ያሰረቻቸውን ሁሉ እንድትፈታ ተጠየቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራ መንግሥት በዘፈቀደ ያሠራቸውን ሁሉ በአፋጣኝ እንዲለቅቅና ፍትሐዊ ፍርድ የሚያገኙበትን ሁኔታ እንዲያረጋግጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ አሳሰበ።