ድምጽ በአማራ ጉዳይ ላይ የሚሠሩ ድርጅቶች የጋራ የመሪዎች ስብስብ ለማድረግ መስማማታቸውን ገለፁ ማርች 13, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 ወደ ዐሥራ ስምንት የሚሆኑ ከአማራ የፖለቲካ ድርጅቶች፣የሲቪክና የማኅበረሰብ ድርጅቶችና የመገናኛ ብዙኃን ሲልቨር ስፕሪንግ ሜሪላንድ የሦስት ቀን ጉባኤ አካሂደዋል።