በሞያሌ ጉዳይ ሰማያዊ ፓርቲ ጥያቄ አቀረበ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ሰማያዊ ፓርቲ “ሰሞኑን ሞያሌ ውስጥ የንፁሃን ዜጎችን ሕይወት አጠፉ” ያላቸው የመከላከያ ሠራዊት አባላት በግልፅ ችሎት ፊት ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቋል።