ስምንት ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ዕርዳታ ይፈልጋሉ
Your browser doesn’t support HTML5
ካለፈው ጥር እስከ መጭው ታኅሣስ ባለው የአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ቁጥራቸው ወደ ስምንት ሚሊየን የሚጠጋ ኢትዮጵያዊያን ሰብዓዊ ዕርዳታ እንደሚፈልጉ መንግሥትና አጋሮቹ አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5