ስምንት ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ዕርዳታ ይፈልጋሉ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ካለፈው ጥር እስከ መጭው ታኅሣስ ባለው የአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ቁጥራቸው ወደ ስምንት ሚሊየን የሚጠጋ ኢትዮጵያዊያን ሰብዓዊ ዕርዳታ እንደሚፈልጉ መንግሥትና አጋሮቹ አስታውቀዋል።