ድምጽ ስምንት ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ዕርዳታ ይፈልጋሉ ማርች 13, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ካለፈው ጥር እስከ መጭው ታኅሣስ ባለው የአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ቁጥራቸው ወደ ስምንት ሚሊየን የሚጠጋ ኢትዮጵያዊያን ሰብዓዊ ዕርዳታ እንደሚፈልጉ መንግሥትና አጋሮቹ አስታውቀዋል።