በአዲስ አበባ የሚገኙ ሁለት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደሮች በቴለርሰን ጉብኝት ላይ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቴለርሰን ያደረጉት ጉብኝት ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር ያላትን አቋም ይበልጥ ያረጋገጠችበትና ግልፅ ያደረገችበት መሆኑን በአዲስ አበባ የሚገኙት አምባሳደር አስታውቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5