ድምጽ በኮንሶ የሕዝብ መፈናቀልና እሥራት ማርች 09, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ከኮንሶ የአስተዳደር እርከን ጥያቄ ጋር በተያያዘ ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የተያዙ ሰዎች አብዛኞቹ ዛሬም በእሥር እንደሚንገላቱ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡