በኮንሶ የሕዝብ መፈናቀልና እሥራት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ከኮንሶ የአስተዳደር እርከን ጥያቄ ጋር በተያያዘ ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የተያዙ ሰዎች አብዛኞቹ ዛሬም በእሥር እንደሚንገላቱ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡