አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ስለአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ
Your browser doesn’t support HTML5
የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ በኋላ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ግለሰቦች መኖራቸውን የኮማንድ ፖስት ማለትም የማዘዣ ዕፅ ጽ/ቤት ኃላፊ የመከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሳ አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5