ድምጽ በኦሮሚያ ክልል ዛሬ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ ማርች 03, 2018 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮሚያ ክልል በቄለም ወለጋ፣በምዕራብ ወለጋ፣በምስራቅ ወለጋና በሆሮ ጉድሩ ወለጋ የሚገኙ አንዳንድ ከተሞች ውስጥ በዛሬው ዕለት በፀጥታ ኃይሎች በተወሰደ እርምጃ የሰው ሕይወት መጥፋቱን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።