በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዙሪያ የኢትዮጵያ ፓርላማ ውሎ
Your browser doesn’t support HTML5
በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣውና ለኢትዮጵያ ፓርላማ የቀረበው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ፣ ዛሬ “ያልተለመደ” ከሚባል ሰፊ ተቃውሞ ጋር ፀድቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5