ዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ በሬገን፣ ዳላስ አውሮፕላን ጣቢያዎች የሚገኙ ሠራተኞች የመብት ጥያቄ

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ማኅበረሰቦች በህብረት የሚገኙበት፣ የማኅበረሰብ አባሎቻቸውን መብትና ነፃነት ለማስከበር፣ በሥራ ገበታቸውም ላይ የሚገጥማቸውን የመብት ጥሰት ለመከላከል የሚሠራ መንግሥታዊ ያልሆነ ስብስብ ባለፈው ቅዳሜ ዋሽንግተን አካባቢ ባሉ አውሮፕላን ጣቢያዎች የሚሰሩ ኢትዮጵያውያን ላነሷቸው ጥያቄዎች ስለተገኙት ድሎች ለኢትዮጵያውያን ማኀበረሰብ መሪዎች አስረድቷል።