ከኦህዴድ እና ኦፌኮ አመራሮች ጋር የተደረገ ውይይት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሚያ ገዥ ፓርቲ ኦህዴድ እና ተቃዋሚው ኦፌኮ ለመደራደር መወሰናቸውና በቅርቡ እየታዩ ያሉ ሌሎች ለውጦች ከሁለቱ ፓርቲዎች ግንኙነት የዘለለ ትርጉም እየተሰጣቸው ነው፡፡