"የወልቂጤ ከተማ የልማት ጥያቄ ፖለቲካዊ ትርጉም እየተሰጠው ነው" - የአካባቢው ነዋሪ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የጉራጌ ዞን ማዕከል የሆነችው የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች ያነሱት የልማት ጥያቄ ፖለቲካዊ ትርጉም እየተሰጠው ነው ሲሉ አንድ የአካባቢው ነዋሪ ተናገሩ።