የአስቸኳይ ጊዜ ኮማንድ ፖስት "ሕገወጥ" ባላቸው የፀጥታ ኃይሎች "አስፈላጊ" እርምጃ እንዲወስዱ አዘዘ
Your browser doesn’t support HTML5
የአስቸኳይ ጊዜ ኮማንድ ፖስት ሕገወጥ ያላቸው አካላት የሕዝብን ሰላምና መረጋጋት ለማደፍረስና በፀጥታ ኃይሎች ላይ ጉዳት ለማድረስ ሞክረዋል ሲል አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5