የሃይማኖት አባቶች በእስር ላይ የሚገኙት የዋልድባ መነኮሳት ጉዳይ እንዳሳሰባቸው ተናገሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የሚገኙት የዋልድባ መነኮሳት የምንኩስና ልብሳቸውን እንዲያወልቁ መገደዳቸውን በተመለከተ ለፍርድ ቤት ባቀረቡት አቤቱታ ላይ እስር ቤቱ ምላሽ እንዲሰጥ ታዟል።