"ኢህአዴግ ሀገራችንን ካስገባት ቀውስ ውስጥ የማውጣት ብቃት የለውም" መድረክ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢህአዴግ ሀገራችንን ካስገባት ቀውስ ውስጥ የማውጣት ብቃት የለውም ሲል የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ አንድነት መድረክ መግለጫ አወጣ፡፡