ድምጽ አፍሪካ ነክ ርዕሶች ፌብሩወሪ 26, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶንዮ ጉተሪሽ በሶርያ የሚካሄደው ጦርነት ለ30 ቀናት ያህል እንዲቆም የጸጥታው ምክር ቤታ ያሳለፈውን ውሳኔ መንግስታት ባለመተግበራቸው ነቀፌታ አቅርበዋል።