ድምጽ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን በመቃወም አቋሙ የፀና መሆኑን የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ ፌብሩወሪ 26, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን በብርቱ በመቃወሙም ሆነ ያንን ይፋ በማድረጉ አቋሙ እንደሚፀና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡