የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን በመቃወም አቋሙ የፀና መሆኑን የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን በብርቱ በመቃወሙም ሆነ ያንን ይፋ በማድረጉ አቋሙ እንደሚፀና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡