የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጉባዔ ተጠናቀቀ
Your browser doesn’t support HTML5
ዛሬ ስብሰባውን ያጠናቀቀው የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ ደመቀ መኮንንን ሊቀመንበር፣ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር በማድረግ በድጋሚ መርጧል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5