ድምጽ የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጉባዔ ተጠናቀቀ ፌብሩወሪ 23, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ዛሬ ስብሰባውን ያጠናቀቀው የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ ደመቀ መኮንንን ሊቀመንበር፣ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር በማድረግ በድጋሚ መርጧል፡፡