የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጉባዔ ተጠናቀቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ዛሬ ስብሰባውን ያጠናቀቀው የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ ደመቀ መኮንንን ሊቀመንበር፣ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር በማድረግ በድጋሚ መርጧል፡፡