ገና ያልተፈቱት ሰዎች ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

"አሁን ከተፈቱት ይልቅ እስር ላይ ያሉት ቁጥር በጣም ይበልጣሉ። በርካቶች ናቸው። አገር ውስጥ ያለው ሜዲያ መንግስት ሲፈቅድ ሰው ከተፈታ በኋላ ነው የሚያውቃቸው። አብዛኞቹም እስካሁን በእስር ላይ ሳሉ የደረሰባቸውን በደል እና ሰቆቃ አንድም ቀን ሳይገልጹ አሁን ሲፈቱ ነው፤ ለዜና ግብዓት ብቻ የሚያናገሩት።" ጌታቸው ሽፈራው የቀድሞዋ ነገረ-ኢትዮጵያ ጋዜጣ ዘጋቢ።