ዲሞክራሲ በተግባር
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ካለፈው ሣምንት ዓርብ ጀምሮ ለስድሥት ወራት ተግባራዊ የሚሆን የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ተጥሏል። ዐዋጁ የዜጎችን ሰብዓዊ መብቶች ይጥሳል ሲሉ ብዙ ወገኖች ይቃወሙታል።
Your browser doesn’t support HTML5