ዲሞክራሲ በተግባር

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ካለፈው ሣምንት ዓርብ ጀምሮ ለስድሥት ወራት ተግባራዊ የሚሆን የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ተጥሏል። ዐዋጁ የዜጎችን ሰብዓዊ መብቶች ይጥሳል ሲሉ ብዙ ወገኖች ይቃወሙታል።