የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ባልደረባ የደረሱበት ጠፋ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ አፋር ክልል የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ባልደረባ የነበሩ አቶ ራሺድ ሳልህ የተባሉ ሰው ለህክምና ወደጅቡቲ ተጉዘው ሲመለሱ የደረሱበት ከጠፋ ሦስት ወር አለፈ።
Your browser doesn’t support HTML5