በወልቂጤ የታስሩ አለመፈታታቸውና ጥያቄዎች አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ወልቂጤ ከሳምንት በፊት የተጀመረው አድማ እያበቃ ቢሆንም የታሰሩ አለመፈታታቸውን፣ ጥያቄዎችም አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ፡፡