ድምጽ በወልቂጤ የታስሩ አለመፈታታቸውና ጥያቄዎች አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ ፌብሩወሪ 21, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ወልቂጤ ከሳምንት በፊት የተጀመረው አድማ እያበቃ ቢሆንም የታሰሩ አለመፈታታቸውን፣ ጥያቄዎችም አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ፡፡