የካቲት አሥራ ሁለቱ የንጹሃን ጭፍጨፋና የጣሊያን እና የቫቲካን ያልተከፈለ ዕዳ

Your browser doesn’t support HTML5

የካቲት 12 ቀን፣ የኢትዮጵያ ሰማዕታት ቀን ዛሬ እንደ ኢትዮጵያው ሁሉ በዓለም ዙሪያ በተለያዩ አገሮች በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዘንድም በመታሰብ ላይ ነው።