"ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በ24 ዓመት ውስጥ 40 ድርድሮች አድርገናል"-የኦጋዴን ነፃ አውጪ ግምባር
Your browser doesn’t support HTML5
ባለፈው ሳምንት መጀመርያ የተጠናቀቀው የኢትዮጵያ መንግሥትና የኦጋዴን ነጻ አውጪ ግምባር ድርድር ሁለቱ ተደራዳሪዎች ከስምምነት ሳይደርሱ ተጠናቋል።
Your browser doesn’t support HTML5