በሲዳማ አሸባሪዎችን በመኪና አሳፍራችኋል በሚል ሁለት ሰዎች ታሰሩ
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብን ብሔር ብሔረሰቦች ክልል በሲዳማ ዞን የበንሳ ወረዳ ፖሊስ አሸባሪዎችን አሳፍራችሁ ወደ ከተማዋ አስገብታችኋል በሚል ሁለት ሰዎችን ማሰሩን የሲዳማ ሃርነት ንቅናቄ አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5