ኦሮሚያ በከፊል ግር፣ በከፊል ጭር፡- የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ማግሥት
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መንግሥት ከአርብ ጀምሮ ይፋ ያደረገውን የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ተከትሎ በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች ከእስር ለተፈቱ በአደባባይ ህዝብ ወቶ አቀባበል ሲያደርግ፤ ሌሎች ከተሞች ጭር ብለው ታይተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5