ድምጽ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መታወጁን የሚኒስትሮች ምክር ቤት አስታወቀ ፌብሩወሪ 16, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን ከአደጋ ለመጠበቅ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መታወጁን የሚኒስትሮች ምክር ቤት አስታወቀ፡፡