የትብብር ጉባዔ በሴአትል

Your browser doesn’t support HTML5

የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ መታወጁ “መልካም ሃሣብ አይደለም” ሲሉ “የኢትዮጵያ ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች ትብብር” የሚባል ጥምረት ዋና ፀሐፊ ዶ/ር እርቁ ይመር ማምሻውን ለአሜሪካ ድምፅ ተቃውሟቸውን ገለፁ።