የትብብር ጉባዔ በሴአትል
Your browser doesn’t support HTML5
የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ መታወጁ “መልካም ሃሣብ አይደለም” ሲሉ “የኢትዮጵያ ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች ትብብር” የሚባል ጥምረት ዋና ፀሐፊ ዶ/ር እርቁ ይመር ማምሻውን ለአሜሪካ ድምፅ ተቃውሟቸውን ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5