ሻሸመኔ የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

በሻሸመኔ ከእሥር ለተፈቱ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ አመራር ለአቶ ደጀኔ ጣፋ አቀባበል ለማድረግ ትላንት በበርካታ ተሽከርካሪዎች ይጓዙ የነበሩ ሰዎች መንገድ ላይ ችግር እንደገጠማቸው፣ በተፈጠረ ግጭት የሰው ሕይወት መጥፋቱንና ጉዳት መድረሱን ካስተባባሪዎቹ አንዱ አቶ አማዶ ሃሞኒ ለቪኦኤ ተናግረዋል።