በወልቂጤ ከተማ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ተገደሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በወልቂጤ ከተማ የተካሄደውን የተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ጥይት መገደላቸውን እና ሌሎችም መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5