በወልቂጤ ከተማ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ተገደሉ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በወልቂጤ ከተማ የተካሄደውን የተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ጥይት መገደላቸውን እና ሌሎችም መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች አስታወቁ፡፡