ድምጽ በወልቂጤ ከተማ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ተገደሉ ፌብሩወሪ 16, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በወልቂጤ ከተማ የተካሄደውን የተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ጥይት መገደላቸውን እና ሌሎችም መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች አስታወቁ፡፡