ድምጽ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የሥልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ አስገቡ ፌብሩወሪ 15, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከድርጅት የመሪነት መንበራቸውና ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ሥልጣናቸው ለመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸውን ይፋ አደረጉ፡፡