የኦሮምያ ክልልን በማቋረጥ ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙ ተሽከርካሪዎች
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮምያ እየተካሄደ ያለውን አድማ ተከትሎ ክልሉን አቋርጠው ወደ አዲስ አበባ ለመጓዝ ከተለያዩ ከተሞች የተነሱ ወደ ሥልሳ አውቶብሶች በደብረ ብርሃን ከተማ መቆማቸውን ትናንት ዘግበናል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5