የኦሮምያ ክልልን በማቋረጥ ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙ ተሽከርካሪዎች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ እየተካሄደ ያለውን አድማ ተከትሎ ክልሉን አቋርጠው ወደ አዲስ አበባ ለመጓዝ ከተለያዩ ከተሞች የተነሱ ወደ ሥልሳ አውቶብሶች በደብረ ብርሃን ከተማ መቆማቸውን ትናንት ዘግበናል፡፡