ድምጽ ስፖርት ፌብሩወሪ 12, 2018 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያዊው አትሌት ሙሌ ዋሲሁን በባርሴሎናው የጎዳና ሩጫ ውድድር የኮርሱን ሪኮርድ በማሻሻል ድል ተቀዳጅቷል።