ኦፌኮ ከኦህዴድ ጋር ሊነጋገር መሆኑን አስታወቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ፓርቲያቸው ከኦሮሚያ ገዥ ኦህዴድ ለመነጋገር መወሰኑን ዶ/ር መረራ ጉዲና አስታወቁ፡፡