ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች የመን ባህር ዳርቻ መጣላቸው ተጠቆመ
Your browser doesn’t support HTML5
የተመድ ዓለማቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት/አይ ኦ ኤም/ በሰጠው መግለጫ፣ 25 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከየመን ወጣ ብሎ በሚገኝ ባህር አካባቢ እንደተጣሉ አመልክቷል።
Your browser doesn’t support HTML5