ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች የመን ባህር ዳርቻ መጣላቸው ተጠቆመ

Your browser doesn’t support HTML5

የተመድ ዓለማቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት/አይ ኦ ኤም/ በሰጠው መግለጫ፣ 25 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከየመን ወጣ ብሎ በሚገኝ ባህር አካባቢ እንደተጣሉ አመልክቷል።