ድምጽ የኦህዴድን መግለጫ ተቃዋሚዎች እንዴት ይመለከቱታል? ፌብሩወሪ 08, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ከኢህአዴግ አባል ድርጅቶች አንዱ የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት /ኦህዴድ/ ማዕከላዊ ኮሚቴ ያወጣውን መግለጫ አብዛኛዎቹ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች አውንታዊ በሆነ መልኩ እንደተቀበሉት ይናገራሉ፡፡