የኦህዴድን መግለጫ ተቃዋሚዎች እንዴት ይመለከቱታል?

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ከኢህአዴግ አባል ድርጅቶች አንዱ የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት /ኦህዴድ/ ማዕከላዊ ኮሚቴ ያወጣውን መግለጫ አብዛኛዎቹ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች አውንታዊ በሆነ መልኩ እንደተቀበሉት ይናገራሉ፡፡