የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲያዊና ሉዓላዊነት የአቋም መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በሰላማዊ ትግል ድል ለመጎናፀፍ መስዋዕት እየከፈለ መሆኑንና በዚህም ምክንያት የተገደሉና የተጎሣቆሉም መኖራቸውን ተቃውሚው ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲያዊና ሉዓላዊነት አስታወቀ።