ድምጽ የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲያዊና ሉዓላዊነት የአቋም መግለጫ ፌብሩወሪ 07, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 በሰላማዊ ትግል ድል ለመጎናፀፍ መስዋዕት እየከፈለ መሆኑንና በዚህም ምክንያት የተገደሉና የተጎሣቆሉም መኖራቸውን ተቃውሚው ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲያዊና ሉዓላዊነት አስታወቀ።