የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጥያቄዎች መፍትኄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት የይግባኝ ክርክራቸውን አላሰሙም

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተፈርዶባቸው ማረሚያ ቤት የሚገኙት የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጥያቄዎች መፍትኄ አፈላላጊ ኮሚቴ አራት አባላት ዛሬ የይግባኝ ክርክራቸውን ሳያሰሙ ቀሩ።